top of page
Search
  • Writer's pictureethiotam3

Dear Community Members

,


Our friend and an outstanding member of our community, Mr. Conely Mention, did it again! In April 2020, he donated $1000.00 to those in dire need due to Covid-19 pandemic. This time, he donated each 5 and 10 pounds of 30 bags of rice to distribute to those in need.  As usual, our friend Conely, our  appreciation to you is double-  first, for continually remembering those in need when interactions in our community is decreased due to the pandemic and second, for making the donation. 


God Bless!!!


Those who  want to the rice, please call any of the following two phone numbers.

 (916)678-9051    (408) 250-0172

በተለያየ  ጊዜያትና በዚህ ኮሮና ወረርሽኝ  ዘመን ለማህበረሰባችን እርዳታዉ ሁሌ የማይለየዉ ወንድማችን አቶ ኮሎኒ ሜንሽን አሁን ደግሞ  እያንዳንዱ 5 ና10ፓውንድ የሚመዝን 30 ከረጢት ሩዝ እንድናከፋፍል አስረክቦናል. የሚያስፈልጋችሁ በስልክ ቁጥር  (916)678-9051.                   (408) 250-0172 አግኝታችሁን የምናቀርብላችሁ መሆኑን እንገልፃለን  ወንድም አቶ ኮለኒ ሜንሽንን እጅግ በጣም እናመሰግናለን። ከመንፈቅ በፊት በማርች 2020 ይረሱ እንደጀመረ ወንድማችን ዶ/ር ሲራክ ወርቅነህ ምስጋና ይግባውና ለ15 ሰዎች የሚሆን ለእያንዳንዳቸው $200.00 (በድምሩ $3000.00) የኮስኮ ካርድ የለገሰውን ችሮታ  ለጠየቁና ለሚያስፈልጋቸዉ 15ቱ ሰዎች በወቅቱ አከፋፍለናል። አሁንም የተገኘውን እርዳታ በተመሳሳይ መንገድ እናዳርሳለን በተለይም በዚህ ወቅት በየጊዜው የሚገኝ የገንዘብና የቁስ ዓይነት እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው የህብረተሰቡ አባላት ጠቃሜታ ያለዉ  እንደመሆኑ  በዚሁ አጋጣሚ እገዛችሁ እንዲቀጥል እንድንተባበር  በትህትና  በአክብሮት እናሳስባለን።  የኮሮና ቫይረስ ጥንቃቄ ለአንድአፍታ አይዘንጋችሁ እግዚአብሔር  ይጠብቀን ኢትዮጵያ ለዘላለም በክብር ትኖራለች!!!


-ECCS Board



34 views0 comments

Recent Posts

See All

Our dear brother Dr. Bekele H. Anisa

Our dear brother, beloved husband, father, and community leader Dr. Bekele H. Anisa has suddenly departed us in the morning of January 4th, 2022. This tragedy has devastated his family and shocked his

bottom of page